5 media items
Dire Corridor
የ2019 በጀት ዓመት የዘርፉን እቅድ በጋራ ለመፈጸም የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ተፈረመ።
የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።
ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎትን ለመስጠት በሚያስችሉ አጀንዳዎች ላይ ውይይት ተካሄደ።